Quantcast
Channel: አስተያየት
Browsing all 720 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

እያገገመ ከሚገኘው ቱሪዝም ዘርፍ የ2.6 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ተገኘ

 በዓመቱ የ3.7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ይጠበቅበታል በአገሪቱ በተከሰተው ፖለቲካዊ ትኩሳት ምክንያት በውጭ ጎብኝዎች መቀነስ ችግር ውስጥ የገባው የቱሪዝም ዘርፍ፣ በማገገም ላይ እንደሚገኝና በሦስተኛው ሩብ ዓመት የተመዘገበው የቱሪስት ፍሰት ከቀደሙት ስድስት ወራት አኳያ ጭማሪ እንዳሳየ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በደኅንነትና በጥበቃ ቴክኖሎጂዎች ላይ ያነጣጠረ ዓውደ ርዕይ ሊካሄድ ነው

 በተለያዩ የንግድና የሚንቀሳቀሱባቸውን የአገልግሎት ዘርፎች ለይተው በመዘጋጀት ላይ ከሚገኙ ዓውደ ርዕዮች መካከል አንዱ የሆነው የደኅንነትና የጸጥታ ትርዒት ነው፡፡ ‹‹ኢትዮጵያ ሴፍቲ ኤንድ ሴኩሪቲ ኤክስፖ 2009፤›› በሚል መጠሪያ የሚካሄድ አዲስ የንግድ ትርዒት ዝግጅት እየተደረገበት ይገኛል፡፡በደኅንነትና በጥበቃ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሊፋን ሞተርስ ለሜትር ታክሲዎች የጥገና አገልግሎት መስጫ ማዕከል ከፈተ

በአዲስ አበባ የሜትር ታክሲዎችን ከቀረጥ ነፃ በማስገባት ለሚንቀሳቀሱ ባለንብረቶች የሽያጭ አገልግሎት የሰጠው የቻይናው ሊፋን ሞተርስ ኩባንያ፣ እስካሁን ለሸጣቸው 825 ሊፋን ሥሪት ሜትር አገልግሎት ድኅረ ሽያጭ የጥገና አገልግሎት የሚሰጥ ማዕከል ይፋ አድጓል፡፡በያንግፋ ኩባንያ ሥር የሚተዳደረው ሊፋን ሞተርስ ሊፋን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የተቀዛቀዘ የኢኮኖሚ ዕድገት ከ550 ሚሊዮን በላይ ሕዝቦችን ወደ ተባባሰ የድህነት አዘቅት ሊጥል እንደሚችል ተመድ ይፋ አደረገ

የደሃ አገሮችን የልማት ጥያቄዎች ለማሟላት በዓመት እስከ ሦስት ትሪሊዮን ዶላር ያስፈልጋልከሁለት ዓመት በፊት በአዲስ አበባ የተስተናገደው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ፋይናንስ ለልማት ጉባዔን ወቅታዊ ሁኔታ የገመገመው የተመድ ግብረ ኃይል፣ ድህነትና ረሃብ ከዓለም ይጠፋሉ ተብለው በሚጠበቁበት እ.ኤ.አ. በ2030...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የመነመኑ ዛፎች

 የአገሪቱ የደን ሀብት በብዛት ከሚገኝባቸው ክልሎች መካከል ኦሮሚያ ቀዳሚውን ድርሻ እንደምትይዝ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ይኸው የደን ሀብት ለዘመናት ተጠብቆ ከቆየባቸው የኦሮሚያ አካባቢዎች አንዷ ደግሞ የጭልሞ መንደር ነች፡፡ዓመቱን ሙሉ አረንጓዴነትን የተላበሰች፣ ውኃ የማይጠማት ጭልሞ፣ እንደ ስሟ ከከራራ ፀሐይ ይልቅ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በመድን ገበያው ፉክክር ያሽቆለቆለውን የዓረቦን ምጣኔ የሚቆጣጠር መመሪያ እየተጠበቀ ነው

 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እያሽቆለቆለ የመጣውን የመድን ኩባንያዎች የዓረቦን ምጣኔና አንዳንድ አሠራሮችን ያስተካክላል የተባለ መመሪያ ለማውጣት መዘጋጀቱ ተሰማ፡፡የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት በኢንዱስትሪው እንቅስቃሴ በተለይ የዓርቦን ምጣኔ በየጊዜው እያየለ በመጣው ከፍተኛ ፉክክር ሳቢያ እያሽቆለቆለ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ተመሳስለው በተሠሩ የኤቲኤም ካርዶች ሳቢያ ንግድ ባንክ አገልግሎት ለማቋረጥ መገደዱ ታወቀ

 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሌሎች ባንኮች ጋር በጋራ በኔትወርክ በመተሳሰር የየትኛውም ባንክ ደንበኞች ሲገለገሉበት የቆዩትን የካርድ ክፍያ አሠራር ለማቋረጥ የተገደደው ተመሳስለው በተሠሩና በተጭበረበሩ ካርዶች ምክንያት እንደነበር ብሔራዊ ባንክ ይፋ አደረገ፡፡ ንግድ ባንክ አሠራሩን ሳይታሰብ ለማቋረጡ ምንም ዓይነት መረጃ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ቀርፋፋውን ኢንዱስትሪ ለማነቃቃት ንግድ ምክር ቤት የቢዝነስ ሩጫ አሰናድቷል

 መንግሥት በአገሪቱ የኢኮኖሚ መቀዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት ኢንዱስትሪ መር ጉዞ ጀምሬያለሁ ካለ ሰነባቷል፡፡ በመጀመርያውም ሆነ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዶች እየተተገበሩ ቢሆንም፣ በዘርፉ የሚፈለገው ውጤት ሊመዘገብ አልቻለም፡፡በጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የዕቅድ ዓመታት ከማኑፋክቸሪንግ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ማራቶን ሞተርስ የሃዩንዳይ መኪኖችን ለመገጣጠም ስምምነት ተፈራረመ

 በዓመት እስከ 2500 ተሽከርካሪዎች የሚገጣጥም ፋብሪካ ይተክላል ማራቶን ሞተርስ ኢንጂነሪንግ በአገር ውስጥ ተሽከርካሪዎችን ለመገጣጠም ከደቡብ ኮሪያው ሃዩንዳ ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የሁለቱ ኩባንያዎች ስምምነት ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ እንደቆየ ነው፡፡ማራቶን ሞተርስ ስድስት ዓመታት በፈጀ ሒደት ውስጥ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በንግድ ባንክና በልማት ባንክ መካከል የሚዋልሉ የብድር ጥያቄዎች ምላሽ ማግኘት አልቻሉም

 ባለፈው ወር አጋማሽ አዲስ አበባን ጨምሮ በየክልሉ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ደብዳቤዎች ወጪ ተደርገው ነበር፡፡ ደብዳቤዎቹ የደረሷቸው ደግሞ ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የብድር ጥያቄዎችን ያቀረቡ ተበዳሪዎች ናቸው፡፡ የብድር ጥያቄዎቻቸው ተገምግመው፣ ብድር ለማግኘት የሚያስችላቸው የመጨረሻው ዕርከን ላይ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከ80 ሚሊዮን ብር በላይ የወጣበት የተፈጥሮ ማዕድን ውኃ ፋብሪካ በደብረ ብርሃን ሥራ ጀመረ

 በደብረ ብርሃን ከተማ ጫጫ አካባቢ በ30 ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የተገነባና በሰዓት 12 ሺሕ ጠርሙስ ውኃ የማምረት አቅም ያለው ፋብሪካ በ83 ሚሊዮን ብር ወጪ ተቋቁሞ ሥራ ጀመረ፡፡ታምሬና ቤተሰቡ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ ባለቤትነት የተቋቋመው ፋብሪካ፣ አልፋ የተፈጥሮ የማዕድን ውኃ የሚል ሥያሜ የተሰጠውን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

‹‹የመድን ኩባንያዎች ውድድር ዓረቦንን በመቀነስ ላይ ብቻ ማተኮሩ ራሳቸውን ወደ መብላት ይወስዳቸዋል››

 አቶ አሰግድ ገብረ መድኅን፤ የኢንሹራንስ ባለሙያአቶ አሰግድ ገብረ መድኅን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሒሳብ አሠራር ተመርቀዋል፡፡ ከዚሁ ዩኒቨርሲቲ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት ተጨማሪ ዲግሪያቸውን ከዚያም የማስትሬት ዲግሪያቸውን ደግሞ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን አግኝተዋል፡፡ የተለያዩ የኢንሹራንስ ትምህርቶችንም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ንብ ኢንሹራንስ ያወጣው የሕንፃ ግንባታ ጨረታ ክፍተት እንዳለበት ፀረ ሙስና ኮሚሽን ይፋ አደረገ

የንብ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር የዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃ ግንባታን ለማካሄድ የተጀመረው የመሠረት ቁፋሮ ለማካሄድ የወጣውን ጨረታ በማገድ ሒደቱን ሲመረምር የቆየው የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን፣ የጨረታ ሒደቱ ክፍት ታይቶበታል አለ፡፡ግንቦት 3 ቀን 2009 ዓ.ም. ሊካሄድ የነበረው የመሠረት ቁፋሮ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያ ተሞክሮዎች የታዩበት የአፍሪካ ማኑፋክቸሪንግ ጉባዔ

መነሻውን በሩዋንዳ ኪጋሊ ያደረገው የአፍሪካ ኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን ማዕከል ዘንድሮ ሁለተኛውን ጉባዔውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህም በአፍሪካ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን በመገምገም ያሉትን ለውጦችና ተግዳሮቶች የሚቃኙ ውይይቶች ተካሂደዋል፡፡ከግንቦት 28 እስከ ግንቦት 29 ቀን 2009 ዓ.ም. በሒልተን ሆቴል...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

‹‹መንግሥት በሕገ መንግሥቱ የሰጠንን መብት ምርት ገበያው በአዋጅ ነጠቀን››

 አቶ ዘሪሁን ቃሚሶ፣ የደቡብ ቡና አጣቢዎች፣ አበጣሪዎችና አቅራቢዎች ማኅበራት ምክር ቤት ሊቀመንበርየኢትዮጵያ የቡና ግብይት ዘርፈ ብዙ ችግሮች እንዳሉበት በዘርፉ ተዋናዮች ስምምነት ተደርሶበት አዲስ የቡና የለውጥ አሠራር ውስጥ መተግበር ጀምሯል፡፡ እስካሁን የነበሩት አሠራሮችን ይቀይራሉ የተባሉ አዳዲስ የቡና ግብይት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ለሕክምና ባለሙያዎች የሥራ ላይ አደጋ የመድን ሽፋን መስጠት ተጀመረ

 ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጄነራል ኢንሹራንስ አክስዮን ማኅበር፣ በአገሪቱ የመጀመሪያውን ለሕክምና ባሙያዎች እንዲሁም በመስኩ ለተሠማሩ የተለያዩ አካላት የመድን ሽፋን የሚሰጥ አዲስ አገልግሎት ማቅረብ ጀመረ፡፡ኩባንያው ይህንን አገልግሎት መጀመሩን በማስመልከት ሐሙስ ሰኔ 1 ቀን 2009 ዓ.ም. ባካሔደው ሥነ ሥርዓት ወቅት፣...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የኬንያን በመብለጥ ከስምንት በመቶ በላይ እንደሚያድግ ይጠበቃል

 የውጭ ኢንቨስትመንት በብዛት ከሚመጣባቸው አምስት አገሮች ተርታ ተመድባለችከሰሞኑ የኬንያ መገናኛ ብዙኃን የኬንያ የኢኮኖሚ የበላይነት በኢትዮጵያ መወሰዱን ሲዘግቡ ከርመዋል፡፡ ይህ የሆነው ደግሞ የዓለም ባንክ ይፋ ባደረገው ትንበያ መሠረት ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ (ከጠቅላላ የአገር ውስጥ ምርት አኳያ) በ8.3 በመቶ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

‹‹ጥናታችን በመጠኑም ቢሆን ጽንፈኝነት እንዳለ የሚያሳይ ቢሆንም መንግሥት ኢንተርኔት ለመዝጋት ሰበብ ሊሆነው አይችልም››

 ኢጂኒዮ ጋግሊያርዶኔ (ዶ/ር)፣ የሚዲያ ኤክስፐርትኢጂኒዮ ጋግሊያርዶኔ (ዶ/ር) መቀመጫቸውን በደቡብ አፍሪካው ዊትዋተርስራንድ ዩኒቨርሲቲ ያደረጉ የሚዲያ ኤክስፐርት ናቸው፡፡ ኢጂኒዮ ተነፃፃሪ የሚዲያ ሕግና ፖሊሲ ላይ በማተኮር ይሰሩበት ከነበረው የኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ሴንተር ፎር ሶሽዮ-ሌጋል ስተዲስ ለቀው ዊትስ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ቀርፋፋውን ኢንዱስትሪ ለማነቃቃት ንግድ ምክር ቤት የቢዝነስ ሩጫ አሰናድቷል

 መንግሥት በአገሪቱ የኢኮኖሚ መቀዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት ኢንዱስትሪ መር ጉዞ ጀምሬያለሁ ካለ ሰነባቷል፡፡ በመጀመርያውም ሆነ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዶች እየተተገበሩ ቢሆንም፣ በዘርፉ የሚፈለገው ውጤት ሊመዘገብ አልቻለም፡፡በጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የዕቅድ ዓመታት ከማኑፋክቸሪንግ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ለጃፓን ባለሀብቶች የሚውል ልዩ የኢንዱስትሪ ዞን በቦሌ ለሚ ሁለት ሊገነባ ነው

በዓለም ባንክ የፋይናንስ ድጋፍ በሚገነባው የቦሌ ለሚ ሁለት የኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ለጃፓን አምራቾች የሚውል ልዩ የኢንዱስትሪ ዞን ለመመሥረት የሚያግዝ የመግባቢያ ስምምነት ይፈረማል፡፡ረቡዕ ሰኔ 7 ቀን 2009 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንና በጃፓን ወገን የሚፈረመው የመግባቢያ ስምምነት፣ በቦሌ ለሚ ሁለት...

View Article
Browsing all 720 articles
Browse latest View live